Open menu
የ2017 GC_CUP በCooperative Management ትምህርት ክፍል አሸናፊነት ተጠናቋል

የ2017 GC_CUP በCooperative Management ትምህርት ክፍል አሸናፊነት ተጠናቋል

የ2017 GC_CUP በCooperative Management ትምህርት ክፍል አሸናፊነት ተጠናቋል።

ዓመቱን ሙሉ ሁሉንም የትምህርት ክፍሎች ሲያሳትፍ የቆየዉ የወለጋ ዩኒቨርሲቲ የ2017 GC_CUP የCoooerative Management ትምህርት ክፍልንና የHydraulic Engineering  ትምህርት ክፍሎችን ያገናኘ ሲሆን በወለጋ ስታድዮም በተደረገ የፍጻሜ ጨዋታ  የCoooerative Management ትምህርት ክፍል በ2-1 ግቦች ማሸነፍ ችለዋል።

በዚህም የዓመቱን GC_CUP ከዶ/ር ኦላና ደበል የዩኒቨርሲቲያችን የአስተዳደርና ልማት መሰክትል ፕረዝዳንት እጅ ተቀብለዋል። በመርሃ-ግብሩ ላይ ሌሎች ሲኒዬር መምህራንና  የማኔጅመንት አባላት ተገኝተዋል። መርሃ-ግብሩ በቴኳንዶ ስፖርትና ትርዕት የደመቀ ነበር።

Campuses

Main Campus (Nekemte)

Gimbi Campus(Faculty of Social Science and Humanity, Resource Mgmt. and Economics, Natural and Environmental Science , Business and Development )

Shambu Campus(Fuculty of Agriculture, Technology, Resource Mgmt. and Economics )