Open menu

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ለወለጋ ዩኒቨርሲቲ  ከዚህ በታች በተገለጹት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

ክፍት የሥራ መደብ ማስታወቂያ

ተ/ቁ

የስራ መደብ መጠሪያ

የሥራ መደቡ ደረጃ

የመደብ መታወቂያ ቁጥር 

ብዛት

ደመወዝ

የት/ት ደረጃ

የትምህርት ዓይነት

ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ

የሥራ ቦታ

1

የቪዲዮኮንፈረንስ ቴክኒሽያን

IX

8.22/ወለዩ-109

1

12,566

የኮሌጅ ዲፕሎማ (10+3) ወይም የደረጃ 3 ብቃት ማረጋገጫ

አይሲቲ ወይም በኤሌክትሮኒክስ ወይም በኤሌክትሮ መካኒካል ወይም በኮምፒውተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ

2 ዓመት

ነቀምቴ

2

የህትመት ሠራተኛ I

VI

8.22/ወለዩ-164

1

8,029

ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3 /10+3/ COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

ህትመት ቴክኖሎጅ፤ ህትመት ሥራ፤ ንድፍ ሥራ፤ ሥነ ጥበብና ቅርፃ-ቅርጽ፤ ህትመት ዲዛይን  ወይም  

0 ዓመት

ነቀምቴ

3

የፍሳሽ መስመር ዝርጋታና ጥገና ሠራተኛ

VIII

8.22/ወለዩ-415-416

2

11,500

ቴክኒክና ሙያ በደረጃ 2 /10+2/ COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

በቧንቧ ስራ

6 ዓመት

ነቀምቴ

4

ቧንቧ ሠራተኛ II

VII

8.22/ወለዩ-424-425

2

8,478

ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 2 /10+2/ COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

በቧንቧና ሳኒተሪ

2 ዓመት

ነቀምቴ

5

የጀነሬተር ኦፕሬተር

VI

8.22/ወለዩ-432

1

8,029

የደረጃ I ወይም

10+1  የቴክኒክና ሙያ ደረጃ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

ኤሌክትሮኒክስ እና ኤሌክትሪክሲቲ

0 ዓመት

ነቀምቴ

6

የውሃ ፓምፕ ኦፕሬተር

VI

8.22/ወለዩ-436

1

8,029

ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3 /10+3/ COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

ኤሌክትሮ ሜካኒክስ ወይም ኤልክትሪከረሲቲ ወይም ጀነራል መካኒስ

0 ዓመት

ነቀምቴ

7

ሁለገብ የጥገና ሠራተኛ III

VIII

8.22/ወለዩ-469

2

11,500

ኮሌጅ ዲፕሎማ ወይም የቴክኒክና ሙያ በደረጃ 3 /10+3/ COC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

ኤሌክትሪሲቲ፤ ቧንቧና ሳኒታሪ፤ እንጨት ሥራ፤ ኮንስትራክሽን

4 ዓመት

ነቀምቴ


ማሳሰቢያ፡-

                   

1.   ከዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታ በላይ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ ያላቸው አመልካቾች ማመልከት ይችላሉ፡፡

       

2.   የምዝገባ ጊዜ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናቶች ይሆናል፡፡

   

3.   ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ የዲግሪ የትምህርት ማስረጃ የሚያቀርቡ አመልካቾች የመውጫ ፈተና ያለፉበትን መረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4.   የቴክኒክና ሙያ በደረጃ የሚወዳደሩ አመልካቾች የCOC ምዘና ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

5.   ከግል ተቋማት የሚቀርቡ የስራ ልምድ ማስረጃዎች የስራ ግብር የተከፈለባቸው መሆን ይኖርባቸዋል።

6.   አመልካቾች ለሚያቀርቡት የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ህጋዊነት ኃላፊነት ይወስዳሉ።

7.   ለፈተና ለሚመለመሉ አመልካቾች ፈተና የሚሰጥበት ቀንና ቦታ በማስታወቂያ የሚገለፅ ይሆናል።

8.   የምዝገባ አድራሻ፡- https://forms.gle/Hv8dxHs6BKKEhW4u5

የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን         

Campuses

Main Campus (Nekemte)

Gimbi Campus(Faculty of Social Science and Humanity, Resource Mgmt. and Economics, Natural and Environmental Science , Business and Development )

Shambu Campus(Fuculty of Agriculture, Technology, Resource Mgmt. and Economics )