የዩኒቨርሲቲያችን አይ ሲ ቲ (ICT) ዳይሬክቶሬት በ2015 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የዲጂታል ሊትሬሲ ስልጠና መስጠት ጀመረ።
- Details
- Category: የዩኒቨርሲቲያችን አይ ሲ ቲ (ICT) ዳይሬክቶሬት በ2015 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የዲጂታል ሊትሬሲ ስልጠና መስጠት ጀመረ።
- Published on Thursday, 11 May 2023 08:34
- Written by Super User
- Hits: 679
የዩኒቨርሲቲያችን አይ ሲ ቲ (ICT) ዳይሬክቶሬት በ2015 ዓ/ም የመውጫ ፈተና ለሚወስዱ ተማሪዎች የዲጂታል ሊትሬሲ ስልጠና መስጠት ጀመረ።


እያንዳንዱ ተማሪ በራሱ በተከፈተለት ''username እና ''password'' በICT በተዘጋጀው ፕላመትፎርም (SYSTEM) ላይ Demo Exam (demonstration exam) በሚባል መለማመጃ ለአገር አቀፉ የመውጫ ፈተና ዝግጅት ያደርጋሉ። ተመሳሳይ ሥልጠናዎች በጊምቢና ሻምቡ ካምፓሶች እንደሚቀጥሉ የICT ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑ አቶ ቀላቸዉ አብዲሳ ገልጸዋል።